
በከፍተኛ ሊግ ምድብ ሐ ሲወዳደር የቆየው ሀዲያ ሆሳዕና በሜዳው ከምባታ ሺንሺቾን 3-0 አሸንፎ ሁለት ጨዋታ እየቀረው ወደ ፕሪምየር ሊጉ ማደጉን አረጋግጧል።
– በ2008 ከፕሪምየር ሊጉ የወረደው ሀዲያ ሆሳዕና ከ3 የውድድር ዘመን በኋላ ወደ ሊጉ ተመልሷል።

በከፍተኛ ሊግ ምድብ ሐ ሲወዳደር የቆየው ሀዲያ ሆሳዕና በሜዳው ከምባታ ሺንሺቾን 3-0 አሸንፎ ሁለት ጨዋታ እየቀረው ወደ ፕሪምየር ሊጉ ማደጉን አረጋግጧል።
– በ2008 ከፕሪምየር ሊጉ የወረደው ሀዲያ ሆሳዕና ከ3 የውድድር ዘመን በኋላ ወደ ሊጉ ተመልሷል።